ብድር

ብድር ማለት አባላት ለተለያዩ ጉዳዮች ማስፈጸሚያ የሚሆን ከቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር  በሚደረግ ስምምነት መሰረት በተወሰነ ጊዜ ቆይታ ተመላሽ የሚሆን  እና ወለድ የሚያስከፍል ወይም ወለድ የማያስከፍል ገንዘብ ነው፡፡

  • ማኅበሩ በቆጠቡት ላይ እስከ 4 እጥፍ ድረስ ያበድራል፡፡

  • ማኅበሩ ላበደረው የገንዘብ መጠን በየዓመቱ 12.5% እስከ 15.5%ያስከፍላል፡፡

  • አንድ አባል ብድር ለመጠየቅ በአባልነት 6ወር የቆየ መሆን አለበት፡፡

  • ለመበደር መግዛት የሚገባውን ዕጣ መግዛት ይኖርበታል፣

  • የብድሩን ቅድመ ቁጠባ አስቀድሞ ያለማቋረጥ በተከታታይ የቆጠበ፣

  • ገቢን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

  • የታደሰ  መታወቂያ ማቅረብ የሚችል፣

  • ለመበደር የሚፈልጉትን ገንዘብ 25% መቆጠብ ይገባል፡፡

  • ብድር የሚሰጠው የተበዳሪውን የመክፈል አቅም ባገናዘበ እና ባቀረበው ዋስትና መጠን ብቻ ነው፡፡

  • የጋብቻ ሁኔታን የሚገልፅ ስርተፍኬት የራሱንም ሆነ የዋሱን ማቅረብ የሚችል፣

 

 

 

የብድር ማስያ